እርሱም ተቀብሎ በፊታቸው በላ።
ተቀብሎም በፊታቸው በላ።
ተቀብሎም በፊታቸው በላ፤ የተረፈውንም አንሥቶ ሰጣቸው።
እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት።
የተገለጠውም አስቀድሞ በእግዚአብሔር ለተመረጡት ምስክሮች ነው እንጂ ለሕዝቡ ሁሉ አይደለም፤ እርሱ ከሞት ከተነሣ በኋላ እኛ ከእርሱ ጋር አብረን የበላንና የጠጣን ምስክሮቹ ነን፤