La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 17:32 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ!

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሎጥን ሚስት አስታውሱአት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሎ​ጥን ሚስት ዐስ​ቡ​አት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሎጥን ሚስት አስቡአት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 17:32
6 Referencias Cruzadas  

ካወጡአቸውም በኋላ ከመላእክቱ አንዱ “ሕይወታችሁን አድኑ! ወደ ኋላ አትመልከቱ! በሸለቆው ውስጥ አትዘግዩ፤ እንዳትሞቱ ወደ ተራራው ሽሹ!” አላቸው።


የሎጥ ሚስትም ወደ ኋላዋ ስለ ተመለከተች የጨው ዐምድ ሆና ቀረች።


ሕይወቱን ለማዳን የሚፈልግ ሁሉ ያጣታል፤ ሕይወቱን አሳልፎ የሚሰጥ ሁሉ ያድናታል።