እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦
ከዚያም በኋላ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፤
የጌታም ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ኤርምያስ እንዲህ ሲል መጣ፦
ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ከተማይቱ በባቢሎናውያን ልትያዝ ተቃርባ ሳለ መሬቱን በምስክሮች ፊት እንድገዛ ያዘዝከኝ አንተ ነህ።”
“የሰው ዘር ሁሉ አምላክ እኔ እግዚአብሔር ነኝ፤ ከቶ ለእኔ የሚሳነኝ ነገር አለን?