ከጥፋት ውሃ በኋላ ኖኅ 350 ዓመት ኖረ።
ኖኅ ከጥፋት ውሃ በኋላ 350 ዓመት ኖረ፤
ከጥፋት ውኃ በኋላም ኖኅ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኋላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
ኖኅም ከጥፋት ውኃ በኍላ ሦስት መቶ አምሳ ዓመት ኖረ።
እግዚአብሔር የያፌትን ምድር ያስፋ! የያፌት ዘሮች ከሴም ዘሮች ጋር አብረው ይኑሩ! ከነዓን የያፌት አገልጋይ ይሁን።”
ዕድሜውም 950 ዓመት ሲሆነው ሞተ።