La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 17:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልጁም እስማኤል ሸለፈቱን ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም የሥ​ጋ​ውን ቍል​ፈት በተ​ገ​ረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልጅ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 17:25
3 Referencias Cruzadas  

አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ እርስዋ የወለደችለትንም ልጅ “እስማኤል” ብሎ ስም አወጣለት፤


አብራም በዚያን ጊዜ 86 ዓመት ሆኖት ነበር።


ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።