ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤
ልጁም እስማኤል ሸለፈቱን ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር።
ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።
ልጁ ይስማኤልም የሥጋውን ቍልፈት በተገረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።
ልጅ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።
አጋር ለአብራም ወንድ ልጅ ወለደችለት፤ እርስዋ የወለደችለትንም ልጅ “እስማኤል” ብሎ ስም አወጣለት፤
አብራም በዚያን ጊዜ 86 ዓመት ሆኖት ነበር።
ሁለቱም የተገረዙት በአንድ ቀን ነበር።