La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚህ በኋላ ራጉኤል ልጁን ሣራን ጠራትና መጣች፤ በእጇም ያዛትና ለጦብያ እንዲህ በማለት ሰጠው “ለአንተ ሰጥቼሃለሁ፤ ሕጉና በሙሴ መጽሐፍ የተጻፈው ውሳኔ ሚስት አድርጎ ሰጥቶሃል፤ ውሰዳት፥ ወደ አባትህም ቤት በደኅና አድርሳት፤ የሰማይ አምላክ በሰላም ያድርሳችሁ።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ራጉ​ኤ​ልም አለው፥ “ከአ​ሁን ጀምሮ እንደ ሥር​ዐቱ ውሰ​ዳት፤ አንተ ወን​ድሟ ነህና፥ እር​ሷም እኅ​ትህ ናትና፤ ይቅር ባይ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሚ​በ​ጀ​ውን ያከ​ና​ው​ን​ላ​ችሁ።”

Ver Capítulo



መጽ​ሐፈ ጦቢት 7:12
0 Referencias Cruzadas