በዚህም ምክንያት “ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።”
ስለዚህ፣ “ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።”
ስለዚህ ነው ለአብርሃም እምነቱ ጽድቅ ሆኖ የተቈጠረለት።
ስለዚህም ጽድቅ ሆኖ ተቈጠረለት።
ስለዚህ ደግሞ ጽድቅ ሆኖ ተቆጠረለት።
አብራምም በእግዚአብሔር አመነ፥ ጽድቅም ሆኖ ተቈጠረለት።
መጽሐፉስ ምን አለና? “አብርሃምም እግዚአብሔርን አመነ፤ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት።”
ደግሞም ዳዊት እንኳ፥ እግዚአብሔር ያለ ሥራ፥ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ሰው፥ ስለ መባረኩ ሲናገር፤