“እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
“እግሮቻቸው ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤
እግራቸው ሰውን ለመግደል የፈጠነ ነው፤
እግሮቻቸውም ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው።
እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
እግሮቻቸው ወደ ክፋት ይሮጣሉና፥ ደም ለማፍሰስም ይፈጥናሉና።
ክፉ አሳብን የሚያቅድ ልብ፥ ወደ ክፉ የሚሮጡ እግሮች፥
ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፤