La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሮሜ 16:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጌታ ለምወደው ለአምፕሊያቶን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በጌታ ለምወድደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በጌታ ለምወደው ለአምጵልያቶስ ሰላምታ አቅርቡልኝ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በክ​ር​ስ​ቶስ ወን​ድሜ የሆ​ነ​ውን አም​ጵ​ል​ያ​ጦ​ስን ሰላም በሉ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በጌታ ለምወደው ለጵልያጦን ሰላምታ አቅርቡልኝ።

Ver Capítulo



ሮሜ 16:8
6 Referencias Cruzadas  

ወንድሞቻችሁን ብቻ ሰላም የምትሉ ከሆነ ምን የበለጠ ነገር ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ይህንኑ ያደርጉ የለምን?


በእነርሱ ቤት ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከእስያ ለክርስቶስ በኵራት ለሆነው፥ ለምወደው ለኤፔኔቶን ሰላምታ አቅርቡልኝ።


ዘመዶቼ የሆኑትና አብረውኝ ታስረው ለነበሩት ለአንድሮኒኮንና ለዩኒያን ሰላምታ አቅርቡልኝ፤ እነርሱ በሐዋርያት መካከል ስመጥሮችና ክርስቶስን በማመን እኔን የቀደሙ ናቸው።


በክርስቶስ አብሮን ለሚሠራው ለኡርባኖንና ለምወደውም ለስታኺ ሰላምታ አቅርቡልኝ።


ስለዚህ የምወዳችሁና የምናፍቃችሁ ወንድሞቼ ሆይ! ደስታዬና አክሊሌ ናችሁ፤ የተወደዳችሁ ሆይ! በዚህ መንገድ በጌታ ጸንታችሁ ቁሙ።


እኛ ወንድሞቻችንን ስለምንወድ ከሞት ወደ ሕይወት እንደ ተሻገርን እናውቃለን፤ ፍቅር የሌለው በሞት ይኖራል።