ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሑም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺህ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፥
ዲያብሎስና ሰይጣን የተባለውን፥ የቀደሞውን እባብ፥ ዘንዶውን ያዘው፤
የሰዎችንም ሲሶ እንዲገድሉ ለሰዓቱና ለቀኑ ለወሩም ለዓመቱም ተዘጋጅተው የነበሩ አራቱ መላእክት ተፈቱ።