La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ራእይ 13:9 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ!

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።

Ver Capítulo



ራእይ 13:9
7 Referencias Cruzadas  

የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ።


የሚሰማ ጆሮ ያለው ቢኖር ይስማ።”


ሌላውም በመልካም መሬት ላይ ወደቀ፤ በበቀለም ጊዜ መቶ እጥፍ አፈራ።” ይህንንም እየተናገረ፦ “የሚሰማ ጆሮ ያለው ይስማ፤” ብሎ ጮኸ።


መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም።


መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚናገረውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ፤ ነጭ ድንጋይንም እሰጠዋለሁ፤ በድንጋዩም ላይ ከተቀበለው በቀር ማንም የማያውቀው አዲስ ስም ተጽፎአል።


መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለናገረውን ጆሮ ያለው ይስማ።”


መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚናገረውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል ለነሣው በእግዚአብሔር ገነት ካለው ከሕይወት ዛፍ እንዲበላ እሰጠዋለሁ።