La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 83:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለዘላለም ይፈሩ፤ ይታወኩም፤ በውርደትም ይጥፉ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዐፍረው ለዘለዓለም ተስፋ እንዲቈርጡ አድርግ፤ ተዋርደውም እንዲጠፉ አድርግ።

Ver Capítulo



መዝሙር 83:17
4 Referencias Cruzadas  

የሚከሱኝ እፍረትን ይልበሱ፥ እፍረታቸውን እንደ መጐናጸፊያ ይልበሱአት።


በመከራዬ ደስ የሚላቸው ይፈሩ፥ በአንድነትም ይጐስቁሉ፥ በእኔ ላይ የሚታበዩ እፍረትንና ጉስቁልናን ይልበሱ።


ነፍሴን ሊያጠፉ የሚሹ ሁሉ ይፈሩ ይጐስቁሉም፥ ክፉትን በእኔ ላይ የሚያስቡ ይዋረዱ ወደ ኋላቸውም ይመለሱ።