La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 6:27 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በጉያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለመሆኑ ልብሱ ሳይቃጠል፣ በጕያው እሳት መያዝ የሚችል ሰው አለን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በጉያው እሳት ይዞ ልብሱ የማይቃጠልበት ሰው አለን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በጕያው እሳትን የሚታቀፍ፥ ልብሶቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?

Ver Capítulo



ምሳሌ 6:27
5 Referencias Cruzadas  

የሴተኛ ዐዳሪዋ ዋጋ እስከ አንዲት እንጀራ ነው፥ አመንዝራም ሴት የሰውን ሕይወት ታጠምዳለች።


በፍም ላይ የሚሄድ እግሮቹስ የማይቃጠሉ ማን ነው?


እንዲሁም ምላስ ትንሽ የሰውነት ክፍል ሆና ሳለች በታላላቅ ነገሮች ትኩራራለች፤ ትልቅ ጫካ በትንሽ እሳት እንዴት ተቃጥሎ እንደሚጠፋ አስተውሉ፤