La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 5:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለአንተ ብቻ ይሁኑ፥ ከአንተ ጋር ላሉ እንግዶችም አይሁኑ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለአንተ ብቻ ይሁኑ፤ ባዕዳን አይጋሩህ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጒድጓድህና ምንጭህ ማንም ሰው ከአንተ ጋር የማይካፈላቸው የአንተ ብቻ ይሁኑ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለአንተ ብቻ ይሁኑ፥ ከአንተ ጋር ላሉ እንግዶችም አይሁኑ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 5:17
2 Referencias Cruzadas  

ምንጮችህ ወደ ሜዳ፥ ወንዞችህ ወደ አደባባይ ይፈስሳሉን?


ምንጭህ ቡሩክ ይሁን፥ ከጉብዝናህም ሚስት ጋር ደስ ይበልህ።