ጌታም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦
እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ ጌታ ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።
“ከዚያም በኋላ በሰፈሮቹም መካከል የመገናኛው ድንኳን ከሌዋውያን ሰፈር ጋር ይጓዛል፤ እንደ ሰፈራቸው እያንዳንዱ ሰው ስፍራቸውን ይዘው በየዓላሞቻቸው ይጓዛሉ።
“የእስራኤል ልጆች እያንዳንዱ በየዓላማው በየአባቶቻቸው ቤቶች ምልክት ይስፈሩ፤ በመገናኛው ድንኳን ትይዩ በሁሉም አቅጣጫ ይስፈሩ።
ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙት የነገዶች አለቆች የነበሩት የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቁርባናቸውን አቀረቡ።