La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 7:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 7:10
4 Referencias Cruzadas  

እንግዲህ እናንተ ክፉዎች ሆናችሁ ሳለ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታ መስጠትን ካወቃችሁ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁማ ለሚለምኑት መልካም ነገርን እንዴት አብልጦ አይሰጣቸውም!


ከእናንተ መካከል ልጁ ዳቦ ቢለምነው ድንጋይ የሚሰጠው ማነው?


ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ የሰው ልጅም መሰቀል ይገባዋል።


ነገር ግን እባብ በተንኮሉ ሔዋንን እንዳሳታት፥ አሳባችሁ ተበላሽቶ ለክርስቶስ ሊኖራችሁ ከሚገባ ቅንነትና ንጽሕና እንዳትርቁ ብዬ እፈራለሁ።