La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:10
4 Referencias Cruzadas  

ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጸሐፍትም “በብዔልዜቡል ተይዟል! ደግሞም በዚህ በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል!” ብለው ተናገሩ።


በአቅራቢያውም በሚገኝ ኰረብታ ላይ ትልቅ የዐሣማ መንጋ ይሰማራ ነበርና፤


እርሱም ፈቀደላቸው። ርኩሳን መናፍስቱም ወጥተው በዐሣማዎቹ ገቡ፤ ሁለት ሺህ ያህል ዐሣማዎችም በርግገው ከገደሉ አፋፍ ወደ ባሕሩ ተወረወሩ፤ በባሕሩ ውስጥም ሰጠሙ።


ኢየሱስም “ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው። “ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው፤” አለው፤