La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 24:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህንንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህ​ንም ብሎ እጆ​ቹ​ንና እግ​ሮ​ቹን አሳ​ያ​ቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።

Ver Capítulo



ሉቃስ 24:40
4 Referencias Cruzadas  

እኔ ራሴ እንደሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ ዳስሱኝና እዩ፥ መንፈስ በእኔ እንደምታዩት፥ ሥጋና አጥንት የለውምና፤”


እነርሱም ከደስታ ብዛት ገና ሳያምኑ ገና በመገረም ላይ ሳሉ “በዚህ አንዳች የሚበላ ነገር አላችሁን?” አላቸው።


ይህንንም ብሎ እጆቹንም ጎኑንም አሳያቸው። ደቀ መዛሙርቱም ጌታን ባዩ ጊዜ ደስ አላቸው።


ከዚያም በኋላ ቶማስን “ጣትህን ወደዚህ አምጣና እጆቼን እይ፤ እጅህንም አምጣና በጎኔ ውስጥ አስገባው፤ ያመንህ እንጂ ያላመንህ አትሁን፤” አለው።