La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 22:68 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ብጠይቅም አትመልሱልኝም፤ አትፈቱኝምም።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ብጠይቃችሁም አትመልሱም።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ጥያቄም ባቀርብላችሁ አትመልሱልኝም፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ብጠ​ይ​ቃ​ች​ሁም አት​መ​ል​ሱ​ል​ኝም፤ ወይም አት​ተ​ዉ​ኝም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ብጠይቅም አትመልሱልኝም አትፈቱኝምም።

Ver Capítulo



ሉቃስ 22:68
5 Referencias Cruzadas  

ኤርምያስም ሴዴቅያስን፦ “ብነግርህ በውኑ አትገድለኝምን? ደግሞም ብመክርህ እንኳ አትሰማኝም” አለው።


“አንተ መሢሕ ነህን? እስቲ ንገረን፤” አሉት። እርሱ ግን እንዲህ አላቸው “ብነግራችሁ አታምኑም፤


ነገር ግን ከአሁን ጀምሮ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ኃይል ቀኝ ይቀመጣል።”