La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 2:18 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሰሙትም ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር ተደነቁ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ በነገሯቸው ነገር ተደነቁ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህንንም የሰሙ ሁሉ እረኞቹ ባወሩላቸው ነገር ተደነቁ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሰ​ሙ​ትም ሁሉ እረ​ኞቹ የነ​ገ​ሩ​አ​ቸ​ውን አደ​ነቁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 2:18
8 Referencias Cruzadas  

እነሆ፤ እኔና ጌታ የሰጠኝ ልጆች በጽዮን ተራራ ከሚኖረው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ለእስራኤል ምልክትና ድንቅ ነን።


አይተውም ስለዚህ ሕፃን የተነገራቸውን ቃል ገለጡ።


ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ እያሰላሰለች ትጠብቀው ነበር።


ዮሴፍና እናቱም ስለ እርሱ በተባሉት ነገሮች ይደነቁ ነበር።


የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሶቹ ተገረሙ።


ሁሉም ተደነቁ፤ እርስ በርሳቸውም፦ “ይህ ቃል ምንድነው? በሥልጣንና በኃይል ርኩሳን መናፍስትን ያዝዛል፥ እነርሱም ይወጣሉ፤” እያሉ ይነጋገረሩ ነበር።