La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 17:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሎጥን ሚስት አስታውሱአት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የሎጥን ሚስት አስታውሱ!

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የሎ​ጥን ሚስት ዐስ​ቡ​አት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የሎጥን ሚስት አስቡአት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 17:32
6 Referencias Cruzadas  

ወደ ሜዳም ካወጡአቸው በኋላ እንዲህ አሉት፦ “ራስህን አድን፥ ወደ ኋላህ አትይ፥ በዚህም ዙሪያ ሁሉ አትቁም እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ።”


የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፥ የጨው ሐውልትም ሆነች።


ሕይወቱን ሊያድን የሚፈልግ ሁሉ ያጠፋታል፤ ሕይወቱን የሚያጠፋ ሁሉ ይጠብቃታል።