La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 14:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“ማንም ለሰርግ ቢጠራህ በከበሬታ ስፍራ አትቀመጥ፤ ምናልባት ከአንተ ይልቅ የከበረ ተጠርቶ ይሆናልና፥ አንተንና እርሱን የጠራ መጥቶ

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“አንድ ሰው ሰርግ ቢጠራህ፣ በክብር ስፍራ አትቀመጥ፤ በክብር ከአንተ የሚበልጥ ሰው ተጠርቶ ከሆነ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“አንድ ሰው ለሠርግ ግብዣ ሲጠራህ በክብር ስፍራ አትቀመጥ፤ ምናልባት ከአንተ የበለጠ ክብር ያለው ሰው ተጠርቶ ይሆናል፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እን​ዲ​ህም አለ፥ “ለምሳ የጠ​ራህ ሰው ቢኖ​ርና ብት​ሄድ በላ​ይ​ኛው መቀ​መጫ አት​ቀ​መጥ፤ ምና​ል​ባት ከአ​ንተ የሚ​በ​ልጥ ይመጣ ይሆ​ናል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ማንም ለሰርግ ቢጠራህ በከበሬታ ስፍራ አትቀመጥ፤ ምናልባት ከአንተ ይልቅ የከበረ ተጠርቶ ይሆናልና አንተን እርሱንም የጠራ መጥቶ፦

Ver Capítulo



ሉቃስ 14:8
1 Referencias Cruzadas