La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 11:3 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የዕለት እንጀራችንን በየዕለቱ ስጠን፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የዕለት እንጀራችንን በየቀኑ ስጠን!

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የዕ​ለት ምግ​ባ​ች​ንን በየ​ዕ​ለቱ ስጠን።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የዕለት እንጀራችንን ዕለት ዕለት ስጠን፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 11:3
7 Referencias Cruzadas  

ከንቱነትንና ሐሰተኛነትን ከእኔ አርቃቸው፥ ድህነትንና ሀብታምነትን አትስጠኝ፥ የሚያስፈልገኝን እንጀራ ስጠኝ፥


እርሱ ከፍ ባለ ሥፍራ ይቀመጣል፤ ጠንካራ አምባ መጠጊያው ይሆናል፤ እንጀራም ይሰጠዋል፥ ውኃውም የማታቋርጥ ትሆናለች።


የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን፤


“ስለዚህ ስለነገ አትጨነቁ፥ ነገ ስለ ራሱ ይጨነቃልና፤ ለቀኑ ክፋቱ ይበቃዋል።


እነዚህም በተሰሎንቄ ከሚኖሩት ይልቅ ልበ ሰፊዎች ነበሩና “ነገሩ እንደዚሁ ይሆንን?” ብለው ዕለት ዕለት መጻሕፍትን እየመረመሩ ቃሉን በሙሉ ፈቃድ ተቀበሉ።