La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 14:55 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በልብስ ላይና በቤት ውስጥ ላለ የለምጽ ደዌ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በልብስና በቤት ላይ ለሚመጣ ተላላፊ በሽታ፣

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በልብስና በቤት ላይ የሚወጣ ሻጋታን፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በል​ብ​ስና በቤ​ትም ላለ ለምጽ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለቈረቈርም፥ በልብስና በቤትም ላለ ለምጽ፥

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 14:55
3 Referencias Cruzadas  

“እኔ ወደምሰጣችሁ ርስት ወደ ከነዓን ምድር በገባችሁ ጊዜ፥ በምትወርሱአት ምድር በአንድ ቤት ውስጥ የለምጽ ደዌ ባኖር፥


ለእባጭም፥ ለብጉርም፥ ለቋቁቻም የሚሆን ነው።