La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:46 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዔ። ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ኣላቀቁብን።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ጠላቶቻችን ሁሉ፣ አፋቸውን በእኛ ላይ ከፈቱ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ከፈቱብን

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዔ። ጠላ​ቶ​ቻ​ችን ሁሉ በእኛ ላይ አፋ​ቸ​ውን ከፈቱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዔ። ጠላቶቻችን ሁሉ አፋቸውን ኣላቀቁብን።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:46
10 Referencias Cruzadas  

ብዙ በሬዎች ከበቡኝ፥ የሰቡትም የባሳን ፍሪዳዎች አገቱኝ፥


እንደ ነጣቂና እንደሚያገሣ አንበሳ በላዬ አፋቸውን ከፈቱ።


አሕዛብ፦ “አምላካቸው ወዴት ነው?” ለምን ይበሉ፥ የፈሰሰውን የባርያዎችህን ደም በቀል በዐይኖቻችን ፊት አሕዛብ ይወቁ።


ለጎረቤቶቻችንም ስድብ ሆንን፥ በዙሪያችንም ላሉ መሳቂያና መሳለቂያ።


በእስራኤል ልጆች መካከል ከሰው ጀምሮ እስከ እንስሳ ድረስ ውሻ ምላሱን አያንቀሳቅስባቸውም ይህም ጌታ በግብጽና በእስራኤል መካከል እንደለየ እንድታውቁ ነው።


ዔ። ጠላቶችሽ ሁሉ አፋቸውን አላቀቁብሽ፥ እያፍዋጩና ጥርሳቸውን እያፋጩ፦ ውጠናታል፥ ነገር ግን ተስፋ ያደረግናት ቀን ይህች ናት፥ አግኝተናታል አይተናትማል ይላሉ።