ሰቈቃወ 3:13 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኩላሊቴ ውስጥ ተከለ። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ፍላጻዎችን ከሰገባው አውጥቶ፣ ልቤን ወጋው። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ፍላጻዎቹንም አስፈንጥሮ ወደ ሰውነቴ ጠልቀው እንዲገቡ አደረገ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኵላሊቴ ውስጥ ተከለ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ሄ። የሰገባውን ፍላጻዎች በኵላሊቴ ውስጥ ተከለ። |
ዳሌጥ። ቀስቱን እንደ ጠላት ገተረ፥ እንደ አስጨናቂ ቀኝ እጁን አጸና፥ ለዓይንም የሚያምረውን ሁሉ ገደለ፥ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን መዓቱን እንደ እሳት አፈሰሰ።