La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መሳፍንት 10:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ያኢር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢያዕር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ያኢር ሞተ፤ በቃሞንም ተቀበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ኢያ​ዕ​ርም ሞተ፤ በራ​ሞ​ንም ተቀ​በረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ኢያዕርም ሞተ፥ በቃሞንም ተቀበረ።

Ver Capítulo



መሳፍንት 10:5
3 Referencias Cruzadas  

ያኢር በሠላሳ አህዮች የሚጋልቡ ሠላሳ ወንዶች ልጆች ነበሩት፤ ልጆቹም እስከ ዛሬ ድረስ የያኢር መንደሮች ተብለው የሚጠሩ ሠላሳ ከተሞች በገለዓድ ምድር ነበሯቸው።


እስራኤላውያን እንደገና በጌታ ላይ ክፉ ድርጊት ፈጸሙ፤ በኣልንና አስታሮትን እንዲሁም የሶሪያን፥ የሲዶናን፥ የሞዓብን፥ የአሞንንና የፍልስጥኤማውያንን አማልክት አመለኩ፤ እስራኤላውያን ጌታን ስለተዉና ስላላገለገሉት፥


በዚያም ዓመት የእስራኤልን ልጆች ሥቃይ አበዙባቸው፥ በዮርዳኖስ ማዶ በአሞራውያን አገር በገለዓድ ውስጥ ያሉትን የእስራኤልን ልጆች ሁሉ ዐሥራ ስምንት ዓመት ተጋፉአቸው።