ጌታም ኢያሱን እንዲህ አለው፦
ከዚያም እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፤
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር ኢያሱን እንዲህ አለው፦
እግዚአብሔርም ኢያሱን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
እግዚአብሔርም ኢያሱን፦ የምስክሩን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት ከዮርዳኖስ እንዲወጡ እዘዝ ብሎ ተናገረው።
በዚያም ቀን ጌታ ኢያሱን በእስራኤል ሁሉ ፊት ከፍ አደረገው፤ ሙሴንም ይፈሩት እንደ ነበር እንዲሁ ኢያሱን በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ፈሩት።
“የምስክሩን ታቦት የሚሸከሙትን ካህናት ከዮርዳኖስ እንዲወጡ እዘዝ።”