እርሱ በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
እርሱም በመጀመሪያ ከእግዚአብሔር ጋራ ነበረ።
ይህም በመጀመሪያ በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
ይህ በመጀመሪያው በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ።
በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን ፈጠረ።
የዚያን ጊዜ እኔ በእርሱ ዘንድ ዋና ሠራተኛ ነበርሁ፥ ዕለት ዕለት ደስ አሰኘው ነበርሁ፥ በፊቱም ሁልጊዜ ደስ ይለኝ ነበርሁ፥
እኔም፦ “የጌታን ስም አላነሣም፥ ከእንግዲህ ወዲህም በስሙ አልናገርም” ብል፥ በአጥንቶቼ ውስጥ እንደ ገባ እንደሚነድድ እሳት ያለ በልቤ ሆነብኝ፤ ደከምሁ፥ መሸከምም አልቻልሁም።
በመጀመሪያ ቃል ነበረ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፤ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
ሁሉ በእርሱ ሆነ፤ ከሆነውም ሁሉ አንድም ነገር ያለ እርሱ የሆነ የለም።