ኢዮብም መለሰ፤ እንዲህም አለ፦
ኢዮብ እንዲህ ሲል መለሰ፤
ኢዮብም እንዲህ ሲል መለሰ፦
ኢዮብም መለሰ፥ እንዲህም አለ፦
ኢዮብም መለሰ እንዲህም አለ፦
የክፉዎች ዐይን ግን ትጨልማለች፥ የሚሸሹበትንም ያጣሉ፥ ተስፋቸውም ነፍስን አሳልፎ መስጠት ነው።”
“በእርግጥም እናንተ የሕዝብ ድምፅ ናችኋ! ጥበብም ከእናንተ ጋር ትሞታለቻ!
ኢዮብም እንዲል ሲል ተናገረ፦
በዚያም ቀን ጌታ ፈጣኑን እባብ ሌዋታንን፥ የሚጠቀለለውንም እባብ ሌዋታንን፥ በጠንካራ በታላቅ፥ በብርቱም ሰይፍ ይቀጣል፤ በባሕርም ውስጥ ያለውን ዘንዶ ይገድላል።