La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢሳይያስ 57:21 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አምላኬ፣ “ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል አምላኬ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ለኃ​ጥ​አን ደስታ የላ​ቸ​ውም” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ለክፉዎች ሰላም የላቸውም ይላል አምላኬ።

Ver Capítulo



ኢሳይያስ 57:21
7 Referencias Cruzadas  

ኢዮራምም “ኢዩ ሆይ፥ አመጣጥህ በሰላም ነውን?” ሲል ጠየቀ። ኢዩም፦ “እናትህ ኤልዛቤል ባመጣችው አስማትና የጣዖት አምልኮ ውስጥ ተነክረን እስካለን ድረስ ምን ሰላም አለ?” ሲል መለሰለት።


በደለኞች ወዮላቸው፤ ጥፋት ይመጣባቸዋል፤


“ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል ጌታ።


እኔ ግን፦ “በከንቱ ደከምሁ፥ ምንም ጥቅም ለሌለውና ለከንቱ ጉልበቴን ፈጀሁ፤ ፍርዴ ግን በጌታ ዘንድ፥ ዋጋዬም በአምላኬ ዘንድ ነው” አልኩ።


የሰላምን መንገድ አያውቁም፤ በአካሄዳቸውም ፍትህ የለም፤ መንገዳቸውን አጣመዋል፥ የሚሄድባትም ሁሉ ሰላምን አያውቅም።


እነርሱም ስለ ኢየሩሳሌም ትንቢት የተናገሩ፥ ሰላም ሳይኖር የሰላምን ራእይ ያዩላት የእስራኤል ነቢያት ናቸው፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።