La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 17:25 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልጁ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የዐሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልጁም እስማኤል ሸለፈቱን ሲገረዝ 13 ዓመቱ ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልጁ እስማኤል በተገረዘ ጊዜ 13 ዓመት ሆኖት ነበር፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልጁ ይስ​ማ​ኤ​ልም የሥ​ጋ​ውን ቍል​ፈት በተ​ገ​ረዘ ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሆኖት ነበረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልጅ እስማኤልም የቍልፈቱን ሥጋ በተገረዘ ጊዜ የአሥራ ሦስት ዓመት ልጅ ነበረ።

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 17:25
3 Referencias Cruzadas  

አጋርም ለአብራም ወንድ ልጅን ወለደችለት፥ አብራምም አጋር የወለደችለትን የልጁን ስም እስማኤል ብሎ ጠራው።


አጋር እስማኤልን ለአብራም በወለደችለት ጊዜ አብራም የሰማንያ ስድስት ዓመት ሰው ነበረ።


በዚያው ቀን አብርሃም ተገረዘ፥ ልጁ እስማኤልም።