La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሕዝቅኤል 42:8 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በውጭው አደባባይ በኩል የነበሩት ክፍሎች ርዝመታቸው አምሳ ክንድ ሲሆን በመቅደሱ ፊት ለፊት የነበሩት ክፍሎች ግን ርዝመታቸው መቶ ክንድ ነበረ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከውጩ አደባባይ ቀጥሎ ያሉት መደዳ ክፍሎች ርዝመት ዐምሳ ክንድ ሲሆን፣ ከቤተ መቅደሱ አጠገብ ያሉት መደዳ ክፍሎች ርዝመት ደግሞ አንድ መቶ ክንድ ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በውጪው አደባባይ በኩል ያሉት ክፍሎች ኀምሳ ክንድ ርዝመት ሲኖራቸው ከቤተ መቅደሱ ትይዩ ያሉት ክፍሎች ግን መቶ ክንድ ርዝመት ነበራቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በመ​ቅ​ደሱ ፊት የነ​በ​ሩት ዕቃ ቤቶች ርዝ​መ​ታ​ቸው መቶ ክንድ ሲሆን፥ በው​ጭው አደ​ባ​ባይ በኩል የነ​በ​ሩት ዕቃ ቤቶች ርዝ​መ​ታ​ቸው አምሳ ክንድ ነበ​ረና።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በመቅደሱ ፊት የነበሩት ዕቃ ቤቶች ርዝመታቸው መቶ ክንድ ሲሆን በውጭው አደባባይ በኩል የነበሩት ዕቃ ቤቶች ርዝመታቸው አምሳ ክንድ ነበረና።

Ver Capítulo



ሕዝቅኤል 42:8
1 Referencias Cruzadas