1 ቆሮንቶስ 14:40 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ነገር ግን ሁሉም በአግባብና በሥርዓት ይሁን። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ነገር ግን ሁሉም በአግባብና በሥርዐት ይሁን። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ነገር ግን ሁሉ ነገር በአግባብና በሥነ ሥርዓት ይሁን። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ነገር ግን ሁሉን በአገባብና በሥርዐት አድርጉ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ነገር ግን ሁሉ በአገባብና በሥርዓት ይሁን። |
በአካል ምንም እንኳ ብርቅ፥ በመንፈስ ከእናንተ ጋር ነኝና፤ መልካሙንም ሥነ ሥርዓታችሁንና በክርስቶስም ላይ ያላችሁን የእምነታችሁን ጽናት እያየሁ ደስ ይለኛል።