La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ቆሮንቶስ 14:38 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህን አላውቅም የሚል ቢኖር እርሱም አይታወቅ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህን የማያውቅ ቢሆን ግን እርሱም አይታወቅ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህን የማያውቅ ቢኖር እርሱም አይታወቅም።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ነገር ግን ይህን የማ​ያ​ውቅ ቢኖር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን አያ​ው​ቀ​ውም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ማንም የማያውቅ ቢኖር ግን አይወቅ።

Ver Capítulo



1 ቆሮንቶስ 14:38
8 Referencias Cruzadas  

ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጣምሯል፤ እርሱንስ ተወው።


ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ ዕውር ዕውርን ቢመራ ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ።”


በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፤ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።


ማንም ነቢይ ነኝ የሚል ወይም መንፈሳዊ ሰው ነኝ የሚል ቢኖር፥ ይህ የጻፍሁላችሁ የጌታ ትእዛዝ መሆኑን ይወቅ፤


ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፤ ትንቢት ለመናገር በብርቱ ፈልጉ፤ በልሳን መናገርንም አትከልክሉ፤