ይህን አላውቅም የሚል ቢኖር እርሱም አይታወቅ።
ይህን የማያውቅ ቢሆን ግን እርሱም አይታወቅ።
ይህን የማያውቅ ቢኖር እርሱም አይታወቅም።
ነገር ግን ይህን የማያውቅ ቢኖር እግዚአብሔርን አያውቀውም።
ማንም የማያውቅ ቢኖር ግን አይወቅ።
ኤፍሬም ከጣዖታት ጋር ተጣምሯል፤ እርሱንስ ተወው።
ተዉአቸው፤ ዕውሮችን የሚመሩ ዕውሮች ናቸው፤ ዕውር ዕውርን ቢመራ ሁለቱም ወደ ጉድጓድ ይወድቃሉ።”
በእግራቸው እንዳይረግጡት ተመልሰውም እንዳይነክሱአችሁ፥ የተቀደሰውን ለውሾች አትስጡ፤ ዕንቁዎቻችሁንም በእሪያዎች ፊት አትጣሉ።
ማንም ነቢይ ነኝ የሚል ወይም መንፈሳዊ ሰው ነኝ የሚል ቢኖር፥ ይህ የጻፍሁላችሁ የጌታ ትእዛዝ መሆኑን ይወቅ፤
ስለዚህ፥ ወንድሞች ሆይ፤ ትንቢት ለመናገር በብርቱ ፈልጉ፤ በልሳን መናገርንም አትከልክሉ፤