ቄኔዝ አለቃ፥ ቴማን አለቃ፥ ሚብሳር አለቃ፥
ቄናዝ፣ ቴማን፣ ሚብሳር፣
ቀናዝ፥ ቴማን፥ ሚብዳር፥
ቄኔዝ አለቃ፥ ቴማን አለቃ፥ መብሳር አለቃ፥
አልእቃ ቄኔዝ፥ አለቃ ቴማን፥ አለቃ ሚብሳር፥
የኤልፋዝም ልጆች እነዚህ ናቸው፥ ቴማን፥ ኦማር፥ ስፎ፥ ጋታም፥ ቄናዝ።
የኤልፋዝ ልጆች፤ ቴማን፥ ኦማር፥ ስፎ፥ ጎቶም፥ ቄኔዝ፥ ቲምናዕ፥ አማሌቅ ናቸው።
አህሊባማ አለቃ፥ ኤላ አለቃ፥ ፊኖን አለቃ፥
መግዲኤል አለቃ፥ ዒራም አለቃ፤ እነዚህ የኤዶምያስ አለቆች ነበሩ።
ስለ ኤዶምያስ፤ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በውኑ በቴማን ጥበብ የለምን? ከብልሃተኞችስ ምክር ጠፍቶአልን? ጥበባቸውስ አልቆአልን?