ሚሽማዕ፥ ዱማ፥ ማሣ፥ ኩዳን፥ ቴማን፥
ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣
ሚስማዕ፥ ይዱማ፥ ማሴ፥ ኬዲድ፥ ቴማን፤
ማስማዕ፥ ዱማ፥ ማሣ፥ ሐዳድ፥ ቴማን፥
ሚሽማዕ፥ ዱማ፥ ማሣ፥
ሐዳድ፥ ቴማ፥ ይጡር፥ ናፊሽ እና ቄድማ ናቸው።
ትውልዳቸውም እንደዚህ ነው። የእስማኤል በኩር ልጅ ነባዮት፤ ከዚህ በኋላ ቄዳር፥ አድብኤል፥ ሚብሣም፥
ይጡር፥ ናፊሽ፥ ቄድማ ነበሩ፤ እነዚህ የእስማኤል ልጆች ናቸው።
ስለ ኤዶሚያስ የተነገረ ሸክም። አንዱ ከሴይር፦ “ጉበኛ ሆይ፥ ሌሊቱ ምን ያህል ነው? ጉበኛ ሆይ፥ ሌሊቱ ምን ያህል ነው?” ብሎ ጠራኝ።
በቴማም የሚትኖሩ ሆይ፥ ወደ ተጠሙት ሰዎች ውኃ አምጡ፤ እንጀራ ይዛችሁ የሸሹትን ሰዎች ተቀበሉአቸው።