እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤
ጌታም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፦
እግዚአብሔርም ለሙሴና ለአሮን እንዲህ ብሎ ተናገረ፦
የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው ሁሉ እንዲሁ አደረጉ።
ከዚያም በኋላ የመገናኛው ድንኳን በሰፈሮቹም መካከል የሌዋውያን ሰፈር ይጓዛል፤ እንደ ሰፈራቸው ሰው ሁሉ በየስፍራው በየዓላማውም ይጓዛሉ።
የእስራኤል ልጆች እያንዳንዱ በየዓላማው በየአባቶቻቸው ቤቶች ምልክት ይስፈሩ፤ በመገናኛው ድንኳን አፋዛዥ ዙሪያ ይስፈሩ።
የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ።