La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኢየሱስ ግን ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱም ይህን ያደረገችው ማን እንደ ሆነች ለማየት ዙሪያውን ተመለከተ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርሱም ይህን ያደረገው ማን እንደ ሆነ ለማየት ዘወር ብሎ ተመለከተ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህንም ያደረገችውን ለማየት ዘወር ብሎ ይመለከት ነበር።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:32
3 Referencias Cruzadas  

ኢየሱስም ዘወር ብሎ አይቶ ደቀ መዛሙርቱን “ገንዘብ ላላቸው ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት እንዴት ጭንቅ ይሆናል፤” አላቸው።


ደቀ መዛሙርቱም “ሕዝቡ ሲያጋፉህ እያየህ ‘ማን ዳሰሰኝ?” ትላለህን?” አሉት።


ሴቲቱ ግን የተደረገላትን ስላወቀች፥ እየፈራች እየተንቀጠቀጠችም፥ መጥታ በፊቱ ተደፋች፤ እውነቱንም ሁሉ ነገረችው።