በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤
መንገዱ ዘወትር የተሳካ ነው፤ ዕቡይ፣ ከሕግህም የራቀ ነው። በመሆኑም በጠላቶቹ ላይ ያፌዛል።
አምላኬ፣ “ለክፉዎች ሰላም የላቸውም” ይላል።
“እግሮቻቸው ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤
የሰላምንም መንገድ አያውቁም።”