“እግሮቻቸው ደም ለማፍሰስ ይፈጥናሉ፤
እግራቸው ወደ ኀጢአት ይቸኵላል፤ ደም ለማፍሰስም ፈጣኖች ናቸው።
ክፋትን የሚያውጠነጥን ልብ፣ ወደ ክፋት የሚቻኰሉ እግሮች፣
በመንገዶቻቸው ጥፋትና ጕስቍልና ይገኛሉ፤