Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



ምሳሌ 29:19

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አገልጋይ በቃል ብቻ ሊታረም አይችልም፤ ቢያስተውለውም እንኳ በጀ አይልም።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

5 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

አገልጋዬን ብጣራ፣ በአንደበቴም ብለምነው፣ አይመልስልኝም።

ለፈረስ ዐለንጋ፣ ለአህያ መሸበቢያ፣ ለሞኝ ጀርባም በትር ይገባዋል።

ራእይ በሌለበት ሕዝብ መረን ይሆናል፤ ሕግን የሚጠብቅ ግን የተባረከ ነው።

በችኰላ የሚናገርን ሰው ታያለህን? ከርሱ ይልቅ ሞኝ ተስፋ አለው።

ባሪያ ሲነግሥ፣ ሰነፍ እንጀራ ሲጠግብ፣




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች