ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ።
ከዚያ በኋላ ሕዝቡ ከሐጼሮት ተነሣ፤ በፋራን ምድረ በዳም ሰፈረ።
ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ከሪትማ ተነሥተው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።