ከቂብሮት ሃታአባ ተነሥተው በሐጼሮት ሰፈሩ።
ሌላ ምግብ ለማግኘት የጐመጁትን ሰዎች በዚያ ስለ ቀበሯቸው የቦታው ስም “ቂብሮት ሃታአባ” ተባለ።
ሕዝቡም ከቂብሮት ሃታአባ ወደ ሐጼሮት ተጕዘው እዚያው ሰፈሩ።
ከሐጼሮት ተነሥተው በሪትማ ሰፈሩ።