Biblia Todo Logo
ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች
- ማስታወቂያዎች -



ዘኍል 33:11

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።

ምዕራፉን ተመልከት ቅዳ

3 ተሻማሚ ማመሳሰሪያዎች  

መላው የእስራኤል ማኅበር ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ወር በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ከኤሊም ተነሥተው በኤሊምና በሲና መካከል ወደምትገኘው ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።

ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።

ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በራፍቃ ሰፈሩ።




ተከተሉን:

ማስታወቂያዎች


ማስታወቂያዎች