ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲና ምድረ በዳ ሰፈሩ።
መላው የእስራኤል ማኅበር ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ወር በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ከኤሊም ተነሥተው በኤሊምና በሲና መካከል ወደምትገኘው ወደ ሲና ምድረ በዳ መጡ።
ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።
ከሲና ምድረ በዳ ተነሥተው በራፍቃ ሰፈሩ።