6,720 አህዮችም ነበሯቸው።
435 ግመሎችና 6,720 አህዮች ነበሯቸው።
736 ፈረሶች፣ 245 በቅሎዎች፣ 435 ግመሎችና
አንዳንድ የየቤተ ሰቡ አባቶች ለሥራው መዋጮ አደረጉ፤ አገረ ገዥውም 1,000 የወርቅ ዳሪክ፣ 50 ድስቶች፣ 530 አልባሰ ተክህኖ ለግምጃ ቤቱ ሰጠ።