በዓይንሪሞን፣ በጾርዓ፣ በያርሙት፣
በጺቅላግ፣ በምኮናና በመኖሪያዎቿ፣
በዛኖዋ፣ በዓዶላምና በመንደሮቻቸው፣ በለኪሶና በዕርሻዎቿ፣ በዓዜቃና በመንደሮቿ። ስለዚህ ከቤርሳቤህ ጀምሮ እስከ ሄኖም ሸለቆ ባለው ስፍራ ሁሉ ተቀመጡ።
የያርሙት ንጉሥ፣ አንድ የለኪሶ ንጉሥ፣ አንድ
ያርሙት፣ ዓዶላም፣ ሦኮን፣ ዓዜቃ፣
የወረሱትም ምድር የሚከተሉትን ያካትታል፤ ጾርዓ፣ ኤሽታኦል፣ ዒርሼሜሽ፣
የእግዚአብሔርም መንፈስ በጾርዓና በኤሽታኦል መካከል ባለው በዳን ሰፈር ሳለ ያነቃቃው ጀመር።