በጺቅላግ፣ በምኮናና በመኖሪያዎቿ፣
ቤቱኤል፣ ሖርማ፣ ጺቅላግ፣
በሐጻርሹዓል፣ በቤርሳቤህና በመኖሪያዎቿ፣
በዓይንሪሞን፣ በጾርዓ፣ በያርሙት፣
ጺቅላግ፣ ማድማና፣ ሳንሳና
ስለዚህ በዚያ ዕለት አንኩስ ጺቅላግን ሰጠው፤ ጺቅላግም ከዚያ ጊዜ ጀምሮ የይሁዳ ነገሥታት ይዞታ ሆነች።