ይሁድ፣ ብኔብረቅ፣ ጋትሪሞን፣
ስለዚህ ዳዊት የእግዚአብሔር ታቦት ዐብሮት እንዲሆን ወደ ዳዊት ከተማ ይዞት ለመሄድ አልፈለገም፤ በዚህ ፈንታ አቅጣጫ ለውጦ የጋት ሰው ወደ ሆነው ወደ አቢዳራ ቤት ወሰደው።
ኤሎንንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው ሰጧቸው።
ኤልተቄ፣ ገባቶን፣ ባዕላት፣
ሜያርቆንና በኢዮጴ ፊት ለፊት ያለው ርቆን።
ኤሎንና ጋትሪሞን ከነመሰማሪያዎቻቸው አራት ከተሞች ተሰጧቸው።