ሁሉም አንድ ብልት ቢሆን ኖሮ አካል ከየት ይገኝ ነበር?
አካል የተሠራው ከብዙ ብልቶች እንጂ ከአንድ ብልት አይደለም።
ነገር ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ እያንዳንዱን በአካል ውስጥ መድቧል።
እንግዲህ ብልቶች ብዙ ናቸው፣ አካል ግን አንድ ነው።